“በብስክሌት ውድድር በአፍሪካ አዲስ ታሪክ ማስመዝገብ እፈልጋለሁ” ፡ ኪያ ሮጎሮ

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ,
ታትሟል

ከዩኒቨርስቲ ትምህርት ብስክሌትን የመረጠው ኢትዮጵያዊ ብስክሌተኛ በሩዋንዳ እየተካሄደ ባለው የብስክሌት ውድድር እየተሳተፈ ነው። በውድድሩ የተሻለ ውጤት አስመዝግቦ በትልልቅ የብስክሌት ክለቦች ዐይን ውስጥ መግባት ይፈልጋል። በተወዳጁ ቱር ደ ፍራንስ መሳተፍ ደግሞ የመጨረሻ ግቡ ነው።